La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 5:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከባሕሩ ማዶ ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደ ተባለ አገር መጡ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ባሕሩን ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደሚባል አገር መጡ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የገሊላን ባሕር በጀልባ ተሻግረው ወደ ጌርጌሴኖን አገር ደረሱ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 5:1
4 Referencias Cruzadas  

በዚያም ቀን በመሸ ጊዜ “ወደ ማዶ እንሻገር፤” አላቸው።


እጅግም ፈሩና “እንዲህ ነፋስም ባሕርም የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።