La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 11:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በመሸም ጊዜ ከከተማዪቱ ወጥተው ሄዱ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በመሸም ጊዜ ከከተማዪቱ ወጥተው ሄዱ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በመሸም ጊዜ ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱ ከከተማ ወጡ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ማታ ማታም ከከተማ ወደ ውጭ ይወጣ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ማታ ማታም ከከተማ ወደ ውጭ ይወጣ ነበር።

Ver Capítulo



ማርቆስ 11:19
4 Referencias Cruzadas  

ትቶአቸውም ከከተማ ወጥቶ ወደ ቢታንያ ሄደ፤ በዚያም አደረ።


ኢየሱስም ኢየሩሳሌም ደረሰ፤ ከዚያም ወደ ቤተ መቅደስ ገባ፤ በዙሪያው ያለውንም ሁሉ ተመለከተ፤ ቀኑም ስለመሸ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር ወደ ቢታንያ ወጣ።


ዕለት ዕለትም በመቅደስ ያስተምር ነበር፤ ሌሊት ግን ደብረዘይት ወደምትባል ተራራ ወጥቶ ያድር ነበር።


የብርሃን ልጆች እንድትሆኑ ብርሃን ሳለላችሁ በብርሃኑ እመኑ፤” አላቸው። ኢየሱስም ይህን ከተናገረ በኋላ ሄዶ ተሰወረባቸው።