ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ጀመር፤
ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ነበር፤
ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩት እርሱን ፍለጋ ወጥተው ሄዱ።
ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፤
ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፥
ማለዳም ገና ጎሕ ሳይቀድ፥ ኢየሱስ ተነሥቶ ከቤት ወጣ፤ ወደ አንድ ገለልተኛ ስፍራም ሄዶ ይጸልይ ጀመር።
ባገኙትም ጊዜ፥ “ሰዉ ሁሉ ይፈልግሃል” አሉት።