ከዚያም ወዲህ ምንም ሊጠይቁት አልደፈሩም።
ከዚህ በኋላ አንድ ሰው እንኳ ሊጠይቀው አልደፈረም።
ከዚያም ወዲህ ለኢየሱስ ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም የለም።
ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠይቀው የደፈረ ማንም የለም።
ወደ ፊትም አንድ ነገር ስንኳ ሊጠይቁት አልደፈሩም።
ለራሱ ጠቢብ የሆነ እንዳይመስለው ለሞኝ እንደ ሞኝነቱ መልስለት።
አንድም ቃል እንኳ ሊመልስለት የቻለ ማንም አልነበረም፤ ከዚያ ቀን ጀምሮ ሊጠይቀው የደፈረ አንድስ እንኳ አልነበረም።
ኢየሱስም በማስተዋል እንደ መለሰለት አይቶ፥ “አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም” አለው። ከዚህ በኋላ ሊጠይቀው የደፈረ ማንም አልነበረም።
ስለዚህ ነገርም ሊመልሱለት አልተቻላቸውም።
ከጻፎችም አንዳንዶቹ መልሰው “መምህር ሆይ! መልካም ተናገርህ፤” አሉት።