ሉቃስ 20:40 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም40 ከዚህ በኋላ አንድ ሰው እንኳ ሊጠይቀው አልደፈረም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)40 ከዚያም ወዲህ ምንም ሊጠይቁት አልደፈሩም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም40 ከዚያም ወዲህ ለኢየሱስ ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም የለም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)40 ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠይቀው የደፈረ ማንም የለም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)40 ወደ ፊትም አንድ ነገር ስንኳ ሊጠይቁት አልደፈሩም። Ver Capítulo |