ኢየሱስም “እይ! እምነትህ አድኖሃል፤” አለው።
ኢየሱስም፣ “እይ፤ እምነትህ አድኖሃል” አለው።
ኢየሱስም “እይ! እምነትህ አድኖሃል” አለው።
ጌታችን ኢየሱስም፥ “እይ፤ እምነትህ አዳነችህ” አለው።
ኢየሱስም፦ እይ፤ እምነትህ አድኖሃል አለው።
ቃሉን ላከ ፈወሳቸውም፥ ከአዘቅትም አዳናቸው።
እርሱ ተናግሮአልና፥ ሆኑም፥ እርሱ አዘዘ፥ ጸኑም።
በዚያን ጊዜ ኢየሱስ “አንቺ ሴት፥ እምነትሽ ታላቅ ነው፤ እንደ ፍላጎትሽ ይሁንልሽ” ሲል መለሰላት። ሴት ልጇም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ተፈወሰች።
እጁንም ዘርግቶ ዳሰሰውና “እፈቅዳለሁ፤ ንጻ” አለው። ወዲያውም ለምጹ ነጻ።
ኢየሱስም ዘወር ብሎ አያትና “ልጄ ሆይ! አይዞሽ፤ እምነትሽ አድኖሻል፤” አላት። ሴቲቱም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ዳነች።
እርሱንም “ተነሣና ሂድ፤ እምነትህ አድኖሃል፤” አለው።
እርሱም “ጌታ ሆይ! እንደገና ማየት እንድችል አድርገኝ፤” አለው።
ሴቲቱንም፦ “እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ሂጂ፤” አላት።
እርሱም፦ “ልጄ ሆይ! እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ሂጂ፤” አላት።