La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 1:61 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም፦ “ከዘመዶችሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም፤” አሉአት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም፣ “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም” አሏት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም?” አሉአት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነ​ር​ሱም፥ “ከዘ​መ​ዶ​ችሽ ስሙ እን​ደ​ዚህ የሚ​ባል የለም” አሉ​አት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነርሱም፦ ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሉአት።

Ver Capítulo



ሉቃስ 1:61
3 Referencias Cruzadas  

እናቱ ግን መልሳ፦ “እንዲህ አይሆንም፤ ዮሐንስ ተብሎ ይጠራ እንጂ፤” አለች።


ማን ተብሎ ቢጠራ እንደሚወድ አባቱንም በምልክት ጠየቁ።


ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፤