La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 14:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የጦር መሣሪያቸውን ይዘው ወደ ጦር ሰፈራቸው ይሄዳሉ፤ የአሦርን የጦር ሠራዊት አዛዦችን ይቀሰቅሳሉ፤ ወደ ሆሎፎርኒስ ድንኳን ይሮጣሉ፥ ነገር ግን አያገኙትም። በዚያን ጊዜ ፍርሃት ይይዛቸዋል፥ ከፊታችሁም ይሸሻሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሁላ​ች​ሁም የጦር መሣ​ሪ​ያ​ች​ሁን ያዙ፥ ዘበ​ኞ​ችም ባዩ​አ​ችሁ ጊዜ የአ​ሦር ሠራ​ዊት አለ​ቆ​ችን ይቀ​ሰ​ቅሱ ዘንድ ወደ ሰፈ​ራ​ቸው ይሄ​ዳሉ፤ ከዚ​ያም በኋላ ወደ ሆሎ​ፎ​ር​ኒስ ድን​ኳን ይሮ​ጣሉ፤ አያ​ገ​ኙ​ትም፤ ከዚ​ያም በኋላ እጅግ ፈር​ተው ከፊ​ታ​ችሁ ይሸ​ሻሉ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 14:3
0 Referencias Cruzadas