La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 12:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሆሎፎርኒስም እንዳይከለክሏት ዘበኞቹን አዘዛቸው። በሰፈሩ ሦስት ቀን ቆየች፤ በየሌሊቱም ወደ ቤቱሊያ ሸለቆ እየሄደች በሰፈሩ በሚገኘው የምንጭ ውኃ ትታጠብ ነበር።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሆሎ​ፎ​ር​ኒ​ስም እን​ዳ​ይ​ከ​ለ​ክ​ሏት የሚ​ጠ​ብ​ቁ​ትን ሰዎች አዘ​ዛ​ቸው፤ ከዚህ በኋ​ላም በሰ​ፈር ሦስት ቀን አደ​ረች፤ በየ​ሌ​ሊ​ቱም እየ​ወ​ጣች ወደ ቤጤ​ሌዋ ሸለቆ ትወ​ርድ ነበር፤ ሌሊ​ትም በሰ​ፈሩ ምንጭ ውኃ ትታ​ጠብ ነበር፤ ሌሊ​ትም ወጥታ በም​ንጩ ውኃ ትጠ​መቅ ነበር።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 12:7
0 Referencias Cruzadas