La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 12:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ባጎስም ከሆሎፎርኒስ ፊት ወጥቶ ወደ እርሷ ገባ፤ እንዲህም አላት፦ “ወደ ጌታዬ ለመምጣት፥ በፊቱም ለመከበር፥ ከእኛ ጋር ወይን ለመጠጣት፥ ዛሬ በናቡከደነፆር ቤት ከሚያገለግሉ የአሦር ልጆች አንዲቱ ለመሆን ይህች ቆንጆ አታመንታ።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ባግ​ዋም ከሆ​ሎ​ፎ​ር​ኒስ ዘንድ ወጥቶ ወደ እርሷ ገባ፥ “መልከ መል​ካም የሆ​ንሽ አንቺ ልጄ ሆይ! ወደ ጌታዬ መም​ጣ​ትን እንቢ አት​በዪ፤ በእ​ርሱ ዘንድ ትከ​ብ​ሪ​ያ​ለሽ፤ ከእ​ር​ሱም ጋራ ወይ​ንን ጠጥ​ተሽ ደስ ይል​ሻል፤ በና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ቤት ከሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ሉት ከአ​ሦር ልጆ​ችም እንደ አን​ዲቱ ትሆ​ኛ​ለሽ” አላት።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 12:13
0 Referencias Cruzadas