La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 12:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የልብና ንጉሥ፥ የዓዶላም ንጉሥ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የልብና ንጉሥ፣ አንድ የዓዶላም ንጉሥ፣ አንድ

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሊብና፥ ዐዱላም፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የል​ብና ንጉሥ፥ የዓ​ዶ​ላም ንጉሥ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የዓድራ ንጉሥ፥ የልብና ንጉሥ፥ የዓዶላም ንጉሥ፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 12:15
6 Referencias Cruzadas  

በማሬሻ የምትቀመጪ ሆይ፥ ወራሽ አመጣብሻለሁ፤ የእስራኤል ክብር ወደ ዓዱላም ይመጣል።


በዚያም ቀን ኢያሱ መቄዳን ያዛት፥ እርሷንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት መታ፤ በእርሷም ያሉትን ሰዎች ሁሉ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ከእነርሱም አንድም እንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ ላይ እንዳደረገው እንዲሁ በመቄዳ ንጉሥ ላይ አደረገ።


የሔርማ ንጉሥ፥ የዓድራ ንጉሥ፥


የመቄዳ ንጉሥ፥ የቤቴል ንጉሥ፥


ዳዊት ከጋት ተነስቶ ወደ ዓዶላም ዋሻ ሸሸ፤ ወንድሞቹና የአባቱ ቤተሰቦች ይህን በሰሙ ጊዜ፥ እርሱ ወዳለበት ወደዚያው ወረዱ።