በመሸም ጊዜ ደቀመዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፤
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፤
በመሸ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።
በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ባሕር ወረዱ፥
በመሸም ጊዜ ጀልባዋ ባሕሩ መካከል ነበረች፤ እርሱም ብቻውን በምድር ላይ ነበር።
ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።
በታንኳም ገብተው በባሕር ማዶ ወደ ቅፍርናሆም ይመጡ ነበር። ከወዲሁ ጨልሞ ነበር፤ ኢየሱስም ገና ወደ እነርሱ አልመጣም ነበር፤