La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዮሐንስ 15:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እኔን የሚጠላ፣ አባቴንም ይጠላል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እኔን የሚጠላ አባቴንም ይጠላል፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔን የሚ​ጠላ አባ​ቴን ይጠ​ላል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።

Ver Capítulo



ዮሐንስ 15:23
5 Referencias Cruzadas  

እኔ መጥቼ ባልነገራቸው ኖሮ ኃጢአት ባልሆነባቸውም ነበር፤ አሁን ግን ለኀጢአታቸው ሰበብ የላቸውም።


ሌላ ሰው ያላደረገውን ሥራ በመካከላቸው ባላደርግ ኖሮ ኃጢአት ባልሆነባቸው ነበር፤ አሁን ግን እኔንም አባቴንም አይተዋል፤ ጠልተውማል።


ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ የለውም፤ በወልድ የሚያምን አብ አለው።


በክርስቶስ ትምህርት የማይኖርና የሚወጣ ሰው ሁሉ አምላክ የለውም፤ በዚህ ትምህርት የሚኖር ግን አብና ወልድ አሉት።