ኢዮብም መለሰ፤ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤
ከዚህ በኋላ ኢዮብ እንዲህ ሲል መለሰ፦
ኢዮብም መለሰ፥ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም መለሰ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም እንዲል ሲል ተናገረ፦
ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦
እነሆ፥ ይህችን መረመርን፥ የሰማነውም ይህ ነው፥ አንተም ለራስህ እወቀው።”
“ትካዜዬ ምነው በተመዘነ! መከራዬም በሚዛን ላይ ምነው በተቀመጠ!