La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 28:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጥፋትና ሞት፦ ስለ እርሷ በወሬ ሰማን ብለዋል።”

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጥፋትና ሞት፣ ‘ወሬዋን ብቻ ሰማን’ ይላሉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጥፋትና ሞት ‘ስለ እርስዋ የምናውቀው፥ በወሬ ብቻ ነው’ ይላሉ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሞትና ሲኦል ወሬ​ዋን በጆ​ሮ​ቻ​ችን ሰማን ብለ​ዋል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጥፋትና ሞት፦ ወሬዋን በጆሮቻችን ሰማን ብለዋል።

Ver Capítulo



ኢዮብ 28:22
6 Referencias Cruzadas  

ሲኦል በፊቱ ራቁትዋን ናት፥ ለጥፋትም መጋረጃ የለውም።


ቀላይ፦ በእኔ ውስጥ የለችም ይላል፥ ባሕርም፦ በእኔ ዘንድ የለችም ይላል።


ከሕያዋን ሁሉ ዐይን ተሰውራለች፥ ከሰማይ ወፎችም ተሸሽጋለች።


አሁንም ልጆቼ ሆይ፥ ስሙኝ፥ መንገዴንም የሚጠብቁ ምስጉኖች ናቸው።


ንጉሥም ነበራቸው፤ እርሱም የጥልቁ ጉድጓድ መልአክ ነው፤ ስሙም በዕብራይስጥ አባዶን በግሪክም አጶልዮን ነው።