ኢዮብም መለሰ፤ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፤
ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፦
ኢዮብም መለሰ፥ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም መለሰ እንዲህም አለ፦
ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።”
“ዛሬም ደግሞ የኀዘን እንጉርጉሮዬ ገና መራራ ነው፥ በመቃተት ብጮኽም እጁ በእኔ ላይ እንደ ከበደች ናት።
ኢዮብም እንዲል ሲል ተናገረ፦