ዕብራውያን 11:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የቀደሙ አባቶቻችንም የተመሰከረላቸው በዚህ ነው። አዲሱ መደበኛ ትርጒም አባቶችም የተመሰከረላቸው በዚሁ ነው። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም የቀድሞ ሰዎች የተመሰገኑት በእምነት ምክንያት ነው። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) በዚህም ለሽማግሌዎች ተመሰከረላቸው። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ለሽማግሌዎች የተመሰከረላቸው በዚህ ነውና። |
አቤል ከቃየል ይልቅ የሚበልጥን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር በእምነት አቀረበ፤ በዚህም እግዚአብሔር ስለ ስጦታው ሲመሰክር፥ እርሱ ጻድቅ እንደሆነ ተመሰከረለት፤ ሞቶም ሳለ በመሥዋዕቱ እስከ አሁን ይናገራል።