La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዕብራውያን 11:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የቀደሙ አባቶቻችንም የተመሰከረላቸው በዚህ ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አባቶችም የተመሰከረላቸው በዚሁ ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የቀድሞ ሰዎች የተመሰገኑት በእምነት ምክንያት ነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዚ​ህም ለሽ​ማ​ግ​ሌ​ዎች ተመ​ሰ​ከ​ረ​ላ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለሽማግሌዎች የተመሰከረላቸው በዚህ ነውና።

Ver Capítulo



ዕብራውያን 11:2
3 Referencias Cruzadas  

እግዚአብሔር ከጥንት ጀምሮ በብዙ እና በልዩ ልዩ መንገዶች ለአባቶቻችን በነቢያት ተናገረ፤


እነዚህም ሁሉ ስለ እምነታቸው የተመሰከረላቸው ቢሆኑም የተገባውን የተስፋ ቃል አላገኙም።


አቤል ከቃየል ይልቅ የሚበልጥን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር በእምነት አቀረበ፤ በዚህም እግዚአብሔር ስለ ስጦታው ሲመሰክር፥ እርሱ ጻድቅ እንደሆነ ተመሰከረለት፤ ሞቶም ሳለ በመሥዋዕቱ እስከ አሁን ይናገራል።