La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 25:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አብርሃም ኬጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አብርሃም ኬጡራ የተባለች ሌላ ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አብርሃም ቀጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አብ​ር​ሃ​ምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተ​ባ​ለች ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባላች ሚስት አገባ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 25:1
5 Referencias Cruzadas  

ይስሐቅም ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን አገባት፥ ርብቃንም ወሰዳት፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወደዳትም፥ ይስሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና።


እርሷም ዚምራንን፥ ዮቅሻንን፥ ሜዳንን፥ ምድያምን፥ የሽቦቅን፥ እና ሹሐን ወለደችለት።


ይስሐቅም ያዕቆብን ጠራው፥ ባረከውም፥ እንዲህ ብሎም አዘዘው፦ “ከከነዓናውያን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ፥