La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 23:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሒታውያንም እንዲህ ብለው ለአብርሃም መለሱለት፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኬጢያውያንም ለአብርሃም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሒታውያንም እንዲህ ብለው መለሱለት፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የኬጢ ልጆ​ችም ለአ​ብ​ር​ሃም መለሱ፤ አሉ​ትም፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የኬጢ ልጆችም ለአብርሃም መለሱ፥

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 23:5
6 Referencias Cruzadas  

የከነዓን ልጆች በኲሩ ጺዶን፥ ተከታዩ ሔት ይባሉ ነበር፤


ከዚያም አብርሃም የሚስቱ አስከሬን ካለበት ስፍራ ተነሥቶ ወደ ሒታውያን ሄደና እንዲህ አላቸው፦


“እኔ በመካከላችሁ ስደተኛና መጻተኛ ነኝ፥ በእናንተ ዘንድ የመቃብር ቦታ ስጡኝ፥ ሬሳዬንም ከፊቴ አርቄ ልቅበር።”


“ጌታዬ ሆይ፥ እስቲ ስማን፤ አንተ በመካከላችን እንደ ታላቅ መስፍን ነህ፤ ከመቃብሮቻችን ጥሩውን መርጠህ ሬሳህን እዚያ ቅበር፤ ሬሳህን ትቀብር ዘንድ ከእኛ መቃብሩን የሚከለክልህ የለም።”


ከነዓንም የወለደው የበኩር ልጁን ሲዶንን፥ ሔትን፥


ችግረኛንም ከመከራው አወጣው፥ ቤተሰቦችን እንደ በጎች መንጋ አበዛ።