La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 10:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሒዋውያን፥ ዓርቃውያን፥ ሲናውያን፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የኤዊያውያን፣ የዐርካውያን፣ የሲኒውያን፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሒዋውያን፥ ዓርቃውያን፥ ሲናውያን፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኤዌ​ዎ​ንን፥ አሩ​ቄ​ዎ​ንን፥ ኤሴ​ኒ​ዎ​ንን፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጌርጌሳውያንንም፥ ኤዊያውያንንም፥

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 10:17
6 Referencias Cruzadas  

ሌሎቹም የከነዓን ዘሮች ኢያቡሳውያን፥ አሞራውያን፥ ጌርጌሳውያን፥


አርዋዳውያን፥ ጸማራውያን፥ ሐማታውያን ነበሩ። ከጊዜ በኋላ የከነዓናውያን ጐሣዎች በየስፍራው ተሠራጩ፤


የአገሩ ገዢ የሒዋዊው ሰው የኤሞር ልጅ ሴኬም አያት፥ ወሰዳትም ከእርሷም ጋር ተኛ፥ አስነወራትም።


ኤዊያዊውን፥ ዐርካዊውን፥ ሲኒያዊውን፥


ከኬጢያውያንም ከአሞራውያንም ከፌርዜያውያንም ከኤዊያውያንም ከኢያቡሳውያንም የቀሩትን ከእስራኤል ወገን ያልሆኑትን ሕዝብ ሁሉ፥


የእስራኤልም ሰዎች ኤዊያውያን እንዲህ አሉአቸው፦ “ምናልባት በመካከላችን የምትቀመጡ እንደሆነ እንዴትስ ከእናንተ ጋር ቃል ኪዳን እናደርጋለን?”