የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤
እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፦
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦
እኔም ደግሞ መዳፌን በመዳፌ እመታለሁ፥ ቁጣዬም ይበርዳል፥ እኔ ጌታ ተናግሬአለሁ።
አንተም የሰው ልጅ ሆይ፥ የባቢሎን ንጉሥ ሰይፍ የሚመጣበትን ሁለት መንገዶችን አድርግ፥ ሁለቱም ከአንዲት ምድር ይውጡ፥ ምልክትም አድርግ፥ በከተማይቱ መንገድ ራስ ላይ አድርገው።