La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 38:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መሎጊያዎቹን ከግራር እንጨት ሠራ፥ በነሐስም ለበጣቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

መሎጊያዎቹን ከግራር ዕንጨት ሠርተው በንሓስ ለበጧቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መሎጊያዎችንም ከግራር እንጨት ሠርቶ በነሐስ ለበጣቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መሎ​ጊ​ያ​ዎ​ቹ​ንም ከማ​ይ​ነ​ቅዝ ዕን​ጨት ሠራ፤ በና​ስም ለበ​ጣ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

መሎጊያዎቹንም ከግራር እንጨት ሠራ፥ በናስም ለበጣቸው።

Ver Capítulo



ዘፀአት 38:6
5 Referencias Cruzadas  

ቀይ የተለፋ የአውራ በግ ቁርበት፥ የአስቆጣ ቁርበት፥ የግራር እንጨት፥


ለመብራት የሚሆን ዘይት፥ ለቅባት የሚሆን ዘይትና ለጣፋጭ ዕጣን የሚሆን ቅመም፥


ለነሐሱ መከታ አራቱ ማዕዘኖች ለመሎጊያዎቹ ማስገቢያ እንዲሆኑ አራት ቀለበቶችን አደረገ።


እንዲሸከሙትም መሎጊያዎቹን በመሠዊያው ጎን ባሉት ቀለበቶች ውስጥ አስገባ፤ ክፍትም አድርጎ ከሳንቃዎች ሠራው።


“እኔም ከግራር እንጨት ታቦትን ሠራሁ፥ እንደ ቀድሞዎቹም ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠረብሁ፥ ሁለቱንም ጽላቶች በእጄ ይዤ ወደ ተራራው ወጣሁ።