ዘፀአት 38:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) መሎጊያዎቹን ከግራር እንጨት ሠራ፥ በነሐስም ለበጣቸው። አዲሱ መደበኛ ትርጒም መሎጊያዎቹን ከግራር ዕንጨት ሠርተው በንሓስ ለበጧቸው። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም መሎጊያዎችንም ከግራር እንጨት ሠርቶ በነሐስ ለበጣቸው። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) መሎጊያዎቹንም ከማይነቅዝ ዕንጨት ሠራ፤ በናስም ለበጣቸው። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) መሎጊያዎቹንም ከግራር እንጨት ሠራ፥ በናስም ለበጣቸው። |
“እኔም ከግራር እንጨት ታቦትን ሠራሁ፥ እንደ ቀድሞዎቹም ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠረብሁ፥ ሁለቱንም ጽላቶች በእጄ ይዤ ወደ ተራራው ወጣሁ።