ሰዎቹም ሁሉ ዐሥራ ሁለት ያህሉ ነበር።
ሰዎቹም በአጠቃላይ ዐሥራ ሁለት ያህል ነበሩ።
ሰዎቹም በአጠቃላይ ዐሥራ ሁለት ያኽል ነበሩ።
ሰዎቹም ሁሉ ዐሥራ ሁለት ያህሉ ነበር።
ሰዎቹም ሁሉ አሥራ ሁለት ያህሉ ነበር።
በዚያን ጊዜ አገረ ገዢው የተደረገውን ባየ ጊዜ ከጌታ ትምህርት የተነሣ ተገርሞ አመነ።
ጳውሎስም እጁን በጫነባቸው ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ወረደባቸው፤ በልሳኖችም ተናገሩ፤ ትንቢትም ተናገሩ።
ወደ ምኵራብም ገብቶ ስለ እግዚአብሔር መንግሥት እየተነጋገረና እያስረዳቸው ሦስት ወር ያህል በግልጥ ይናገር ነበር።