1 ተሰሎንቄ 4:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በእነዚህ ቃላት ተጽናኑ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ስለዚህ በዚህ ቃል እርስ በርሳችሁ ተጽናኑ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ስለዚህ በዚህ ቃል እርስ በርሳችሁ ተጽናኑ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ። |
ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን የሆንነው፥ የቀረነውም ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን።