La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ነገሥት 4:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሳሚ የተባለው የኤላ ልጅ፦ የብንያም ግዛት አስተዳዳሪ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የኤላ ልጅ ሳሚ በብንያም፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሳሚ የተባለው የኤላ ልጅ፦ የብንያም ግዛት አስተዳዳሪ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በብ​ን​ያም የኤላ ልጅ ሳሚ ነበረ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በብንያም የኤላ ልጅ ሳሚ፤

Ver Capítulo



1 ነገሥት 4:18
4 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን ካህኑ ሳዶቅና የዮዳሄ ልጅ በናያ፥ ነቢዩም ናታን፥ ሺምዒና ሬዒ፥ የዳዊትም ተዋጊዎች ከአዶንያስ ጋር አልነበሩም።


ኢዮሣፍጥ የተባለው የፋሩሕ ልጅ፦ የይሳኮር ግዛት አስተዳዳሪ።


የሌዊ ቤት ወገን ለብቻው፥ ሴቶቻቸውም ለብቻቸው፥ የሰሜኢ ወገን ለብቻው፥ ሴቶቻቸውም ለብቻቸው፥