La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ቆሮንቶስ 12:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሁሉም አንድ የአካል ክፍል ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሁሉም አንድ ብልት ቢሆን ኖሮ አካል ከየት ይገኝ ነበር?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሁላቸውም አንድ ክፍል ብቻ ቢሆን ኖሮ ሙሉ አካል የት በተገኘ ነበር!

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የአ​ካል ክፍሉ አንድ ቢሆን ኖሮ አካል የት በተ​ገኘ ነበር?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሁሉም አንድ ብልት ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?

Ver Capítulo



1 ቆሮንቶስ 12:19
3 Referencias Cruzadas  

አካል ብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ አንድ የአካል ክፍል አይደለምና።


አሁን ግን እግዚአብሔር እንደ ወደደ የአካል ክፍሎችን እያንዳንዳቸው በአካል አድርጎአል።


ዳሩ ግን አሁን የአካል ክፍሎች ብዙዎች ናቸው፤ አካል ግን አንድ ነው።