1 ቆሮንቶስ 12:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አካል ብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ አንድ የአካል ክፍል አይደለምና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 አካል የተሠራው ከብዙ ብልቶች እንጂ ከአንድ ብልት አይደለም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 አንድ አካል የተሠራው ከብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ ከአንድ የአካል ክፍል ብቻ አይደለም! Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የአካላችንም ክፍሉ ብዙ ነው እንጂ አንድ አይደለም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 አካል ብዙ ብልቶች እንጂ አንድ ብልት አይደለምና። Ver Capítulo |