ጌራ፥ ሰፉፋም፥ ሑራም ናቸው።
ጌራ፣ ሰፉፋ፣ ሒራም።
ጌራ፥ ሸፉፋንና ሑራም ተብለው የሚጠሩት ናቸው።
ጌራ፥ ሰፉፋም፥ ሑራም።
ጌራ፥ ሰፉፋም፥ ሑራም።
ደግሞም ሳፊን፥ ሑፊም የዒር ልጆች፥ ሑሺም የአሔር ልጆችም ነበሩ።
አቢሱ፥ ናዕማን፥ ኦሖዋ፥
እነዚህ የኤሁድ ልጆች ናቸው፤ እነዚህ በጌባ የሚቀመጡ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ናቸው፤ እነርሱም ወደ መናሐትም ተማረኩ፤
ከሶፋን የሶፋናውያን ወገን፥ ከሑፋም የሑፋማውያን ወገን።
እስራኤላውያን እንደገና ወደ ጌታ ጮኹ፤ ጌታም ብንያማዊውን የጌራን ልጅ፥ ግራኙን፥ ኤሁድን ነጻ እንዲያወጣቸው አስነሣው። እስራኤላውያን ኤሁድን ግብር አስይዘው ወደ ሞዓብ ንጉሥ ወደ ዔግሎን ላኩት።