1 ዜና መዋዕል 8:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ለቤላም ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁድ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም የቤላ ወንዶች ልጆች እነዚህ ነበሩ፤ አዳር፣ ጌራ፣ አቢሁድ፣ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም የቤላዕ ዘሮች አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ለቤላም ልጆች ነበሩት፤ አዳር፥ ጌራ፥ አቤሁድ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ለቤላም ልጆች ነበሩት፤ አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁድ፥ |
እስራኤላውያን እንደገና ወደ ጌታ ጮኹ፤ ጌታም ብንያማዊውን የጌራን ልጅ፥ ግራኙን፥ ኤሁድን ነጻ እንዲያወጣቸው አስነሣው። እስራኤላውያን ኤሁድን ግብር አስይዘው ወደ ሞዓብ ንጉሥ ወደ ዔግሎን ላኩት።