አቢሱም ቡቂን ወለደ፤ ቡቂም ኦዚን ወለደ፤
አቢሱ ቡቂን ወለደ፤ ቡቂ ኦዚን ወለደ፤
ቡቂ ዑዚን ወለደ፤
አቢሱም ቡቂን ወለደ፤ ቡቂም ኦዚን ወለደ፤
ልጁ ኤልያብ፥ ልጁ ይሮሐም፥ ልጁ ሕልቃና ነበሩ።
አልዓዛር ፊንሐስን ወለደ፤ ፊንሐስ አቢሱን ወለደ፤
ኦዚም ዘራእያን ወለደ፤ ዘራእያም መራዮትን ወለደ፤