የእሴይም ልጅ ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ነገሠ።
የእሴይ ልጅ ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ ነግሦ ነበር።
የእሴይ ልጅ ዳዊት መላው እስራኤልን ገዛ፤
የእሴይም ልጅ ዳዊት በእስራኤል ሁሉ ላይ አርባ ዓመት ነገሠ።
ዳዊት በኬብሮን ሰባት ዓመት፥ በኢየሩሳሌም ሠላሳ ሦስት ዓመት በድምሩ አርባ ዓመት በእስራኤል ላይ ነገሠ።
ዳዊትም በእስራኤል ሁሉ ላይ ነገሠ፤ ለሕዝቡም ሁሉ ፍርድንና ጽድቅን አደረገላቸው።