የሙሴ ልጆች ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።
የሙሴ ወንዶች ልጆች፤ ጌርሳም፣ አልዓዛር።
ሙሴም ጌርሾምና ኤሊዔዘር ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤
የሙሴ ልጆችም ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።
የእግዚአብሔርም ሰው የሙሴ ልጆች በሌዊ ነገድ ተቈጠሩ።
የጌርሳም ልጆች አለቃ ሱባኤል ነበረ።
ወንድ ልጅም ወለደች፦ “በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ስሙን “ጌርሾም” ብሎ ጠራው።
ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፥ በአህያ ላይም አስቀመጣቸው፥ ወደ ግብጽም ምድር ተመለሰ፤ ሙሴም የእግዚአብሔርን በትር ይዞ ሄደ።