La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 23:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሙሴ ልጆች ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሙሴ ወንዶች ልጆች፤ ጌርሳም፣ አልዓዛር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሙሴም ጌርሾምና ኤሊዔዘር ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሙሴ ልጆ​ችም ጌር​ሳ​ምና አል​ዓ​ዛር ነበሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሙሴ ልጆች ጌርሳምና አልዓዛር ነበሩ።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 23:15
5 Referencias Cruzadas  

የእግዚአብሔርም ሰው የሙሴ ልጆች በሌዊ ነገድ ተቈጠሩ።


የጌርሳም ልጆች አለቃ ሱባኤል ነበረ።


ወንድ ልጅም ወለደች፦ “በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ” ሲል ስሙን “ጌርሾም” ብሎ ጠራው።


ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፥ በአህያ ላይም አስቀመጣቸው፥ ወደ ግብጽም ምድር ተመለሰ፤ ሙሴም የእግዚአብሔርን በትር ይዞ ሄደ።