የኤታንም ልጅ አዛርያ ነበረ።
የኤታን ወንድ ልጅ፤ አዛርያ።
ኤታንም ዐዛርያ የተባለ አንድ ወንድ ልጅ ወለደ።
የኤታንም ልጅ አዛርያ ነበረ።
የከርሚም ልጅ እስራኤልን ያስጨነቀ፥ እርሙንም ሰርቆ የበደለ አካን ነበረ።
ለኤስሮም የተወለዱለት ልጆች፤ ይረሕምኤል፥ አራም፥ ካልብ ነበሩ።