La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 11:42 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሮቤላዊው የሺዛ ልጅ ዓዲና፥ እርሱ የሮቤላውያን አለቃ ነበረ፥ ከእርሱም ጋር ሠላሳ ሰዎች ነበሩ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሮቤላዊው የሺዛ ልጅ ዓዲና፤ እርሱም የሮቤላውያንና ዐብረውት ለነበሩት የሠላሳ ሰዎች አለቃ ነበረ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሮ​ቤ​ላ​ዊው የሲዛ ልጅ ዓዲና፥ እርሱ የሮ​ቤ​ላ​ው​ያን አለቃ ነበረ ከእ​ር​ሱም ጋር ሠላሳ ሰዎች ነበሩ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሮቤላዊው የሺዛ ልጅ ዓዲና፥ እርሱ የሮቤላውያን አለቃ ነበረ፤ ከእርሱም ጋር ሠላሳ ሰዎች ነበሩ፤

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 11:42
2 Referencias Cruzadas  

ኬጢያዊው ኦርዮ፥ የአሕላይ ልጅ ዛባድ፥


የማዕካ ልጅ ሐናን፥ ሚትናዊው ኢዮሣፍጥ፥