በግርማና በክፉ ማስፈራራት ሆኖ ባዩት ጊዜ ይታወካሉ፤ ድንቅ ስለሚሆን ደኅንነቱም ይደነቃሉ።
እርሱን ባዩ ጊዜ ኃጥአን በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ፤ ባልተጠበቀ ሁኔታም በመዳኑ ይደነቃሉ።