ምሕረትም መቅሠፍትም ከእርሱ ዘንድ ይመጣልና፤ መቅሠፍቱም በኀጢአተኛ ሰው ላይ ይወርዳል።
“ኀዘኔታው ታላቅ ነው፤ ኃጢአቶቼንም ይቅር ይልልኛል” አትበል።