La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 27:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በዚያም ተቀምጠው ይጠብቁት ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዚያም ተቀምጠው ይጠብቁት ነበር። ከራስጌውም፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በዚያም ተቀምጠው ይጠብቁት ነበር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚያም ተቀምጠው ይጠብቁት ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በዚያም ተቀምጠው ይጠብቁት ነበር።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 27:36
4 Referencias Cruzadas  

“ይህ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉሥ ነው፤” የሚል የክሱን ጽሕፈት ከራሱ በላይ አኖሩ።


የመቶ አለቃም ከእርሱም ጋር ኢየሱስን የሚጠብቁ መናወጡንና የሆነውን ነገር አይተው “ይህ በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበረ፤” ብለው እጅግ ፈሩ።


በዚያም በአንጻሩ የቆመ የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን እንደ ሰጠ ባየ ጊዜ “ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበረ፤” አለ።


ጲላጦስም “አሁኑን እንዴት ሞተ?” ብሎ ተደነቀ፤ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ “ከሞተ ቆይቶአልን?” ብሎ ጠየቀው፤