እንጀራውንም የበሉት ወንዶቹ አምስት ሺህ ነበሩ።
እንጀራውንም የበሉት ዐምስት ሺሕ ወንዶች ነበሩ።
እንጀራውንም የበሉት አምስት ሺህ ወንዶች ነበሩ።
እንጀራውን የበሉ ወንዶች ቊጥር አምስት ሺህ ያኽል ነበር።
ከሴቶችና ከልጆችም በቀር የበሉት አምስት ሺህ ወንዶች ያህሉ ነበር።
ወዲያውም ሕዝቡን ሲያሰናብት ሳለ ደቀ መዛሙርቱ በታንኳ ገብተው ወደ ማዶ ወደ ቤተ ሳይዳ እንዲቀድሙት ግድ አላቸው።