La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 14:59 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተስማማም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህም ሆኖ፣ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህም ሆኖ፥ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህም ሆኖ ምስክርነታቸው አልተስማማም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተሰማማም።

Ver Capítulo



ማርቆስ 14:59
2 Referencias Cruzadas  

ሊቀ ካህናቱም በመካከላቸው ተነሥቶ “አንዳች አትመልስምን? እነዚህስ በአንተ ላይ የሚመሰክሩብህ ምንድር ነው?” ብሎ ኢየሱስን ጠየቀው።