La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ሄኖክ 41:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“እውነተኛ ትውልድ እስክትነሣ ድረስ ትውልድ ከትውልድ ይልቅ አብልጣ ትበድላለችና በእነርሱ ላይ የተጻፈውን አየሁ፤ በደልም ትጠፋለች፤ ኀጢአትም ከምድር ላይ ትርቃለች፤ በጎውም ነገር ሁሉ በእርሷ ላይ ይመጣል፤ አሁንም ይህ የተወለደው ልጅ በእውነት የእርሱ ልጅ ነውና፥ ሐሰትም አይደለምና ሄደህ ለልጅህ ለላሜህ ንገረው፤” ማቱሳላም የአባቱ የሄኖክን ነገር በሰማ ጊዜ ሥራውን ሁሉ በስውር አሳይቶታልና ነገሩን ሰምቶ ተመለሰ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ሄኖክ 41:21
0 Referencias Cruzadas