La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ነገሥት 21:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የቀ​ሩ​ትም ወደ አፌቅ ወደ ከተ​ማ​ዪቱ ውስጥ ሸሹ፤ ቅጥ​ሩም በቀ​ሩት በሃያ ሰባት ሺህ ሰዎች ላይ ወደቀ። ወልደ አዴ​ርም ሸሽቶ ወደ ከተ​ማ​ዪቱ ወደ እል​ፍኙ ውስጥ ገባ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የቀሩትም ወደ አፌቅ ወደ ከተማይቱ ውስጥ ሸሹ፤ ቅጥሩም በቀሩት በሀያ ሰባት ሺህ ሰዎች ላይ ወደቀ። ወልደ አዴርም ሸሽቶ ወደ ከተማይቱ ወደ እልፍኙ ውስጥ ገባ።

Ver Capítulo



1 ነገሥት 21:30
0 Referencias Cruzadas