አካል አንድ እንደ ሆነ ብዙ የአካል ክፍሎችም እንደ አሉበት፥ ነገር ግን የአካል ክፍሎች ሁሉ ብዙዎች ሳሉ አንድ አካል እንደ ሆኑ ክርስቶስ ደግሞ እንዲሁ ነው፤
1 ቆሮንቶስ 12:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የአካላችንም ክፍሉ ብዙ ነው እንጂ አንድ አይደለም። አዲሱ መደበኛ ትርጒም አካል የተሠራው ከብዙ ብልቶች እንጂ ከአንድ ብልት አይደለም። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) አካል ብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ አንድ የአካል ክፍል አይደለምና። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም አንድ አካል የተሠራው ከብዙ የአካል ክፍሎች እንጂ ከአንድ የአካል ክፍል ብቻ አይደለም! መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) አካል ብዙ ብልቶች እንጂ አንድ ብልት አይደለምና። |
አካል አንድ እንደ ሆነ ብዙ የአካል ክፍሎችም እንደ አሉበት፥ ነገር ግን የአካል ክፍሎች ሁሉ ብዙዎች ሳሉ አንድ አካል እንደ ሆኑ ክርስቶስ ደግሞ እንዲሁ ነው፤