La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 12:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የን​ፍ​ታ​ሌ​ምም አለ​ቆች አንድ ሺህ ነበሩ፥ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ጋሻና ጦር የሚ​ይዙ ሠላሳ ሰባት ሺህ ነበሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከንፍታሌም ሰዎች አንድ ሺሕ የጦር አለቆች፤ ከእነርሱም ጋራ ጋሻና ጦር የያዙ ሠላሳ ሰባት ሺሕ ሰዎች፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የንፍታሌምም አለቆች አንድ ሺህ ነበሩ፥ ከእነርሱም ጋር ጋሻና ጦር የታጠቁ ሠላሳ ሰባት ሺህ ነበሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የንፍታሌምም አለቆች አንድ ሺህ ነበሩ፤ ከእነርሱም ጋር ጋሻና ጦር የሚይዙ ሠላሳ ሰባት ሺህ ነበሩ።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 12:34
3 Referencias Cruzadas  

የን​ፍ​ታ​ሌ​ምም ልጆች፤ አሴ​ሔል፥ ጎሂን፥ ዮሴር ሴሌም።


በጭ​ፍ​ራ​ውም ውስጥ ዳዊ​ትን ለመ​ር​ዳት የወጡ የተ​ዘ​ጋጁ፥ መሣ​ሪ​ያም ሁሉ የያዙ የዛ​ብ​ሎን ሰዎች አምሳ ሺህ ነበሩ፤ ከእ​ነ​ርሱ አን​ድስ እንኳ ደካማ አል​ነ​በ​ረም።


ለሰ​ል​ፍም የተ​ዘ​ጋጁ የዳን ሰዎች ሃያ ስም​ንት ሺህ ስድ​ስት መቶ ነበሩ።