La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 13:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“እንግዲህ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“እንግዲህ እናንተ የዘሪው ምሳሌ ምን እንደ ሆነ ስሙ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 13:18
5 Referencias Cruzadas  

ከዚያም ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው፣ “በዕርሻው ውስጥ ስላለው እንክርዳድ የተናገርኸውን ምሳሌ ትርጕም ንገረን” አሉት።


ብቻውን በሆነ ጊዜ፣ ዐሥራ ሁለቱና ዐብረውት የነበሩት ሌሎች ስለ ምሳሌዎቹ ጠየቁት።