ይህም በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤
ይህ ሁሉ በክረምት ጊዜ እንዳይሆን ጸልዩ።
ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤
በእነዚያ ቀናት ለነፍሰ ጡሮችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው!
በእነዚያ ቀናት፣ እግዚአብሔር ከፈጠረው ከፍጥረት መጀመሪያ እስከ አሁን ድረስ፣ ከዚህም በኋላ ከቶ የማይሆን ታላቅ መከራ ይሆናል።