La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኤርምያስ 16:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚያም የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የጌታ ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር እንደገና እንዲህ አለኝ፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ወደ እኔ እን​ዲህ ሲል መጣ፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፦

Ver Capítulo



ኤርምያስ 16:1
5 Referencias Cruzadas  

የእግዚአብሔር ቃል የይሁዳ ንጉሥ፣ የአሞን ልጅ ኢዮስያስ በነገሠ በዐሥራ ሦስተኛው ዓመት ወደ ኤርምያስ መጣ፤


የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኔ መጣ፤ እንዲህም አለኝ፤


“ከክፉዎች እጅ እቤዥሃለሁ፤ ከጨካኞችም ጭምደዳ እታደግሃለሁ።”


“በዚህ ስፍራ ሚስት አታግባ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም አይኑሩህ፤”


የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፤