La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 9:29 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኖኅ በአጠቃላይ 950 ዓመት ኖሮ ሞተ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኖኅም የኖረበት ዘመን በአጠቃላይ ዘጠኝ መቶ አምሳ ዓመት ሆነ፥ ሞተም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዕድሜውም 950 ዓመት ሲሆነው ሞተ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኖኅም የኖ​ረ​በት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አምሳ ዓመት ሆነ፤ ሞተም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኖኅም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አምሳ ዓመት ሆነ ሞተም።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 9:29
8 Referencias Cruzadas  

የኖኅ ልጆች የሴም፣ የካምና የያፌት ትውልድ ይህ ነው፤ እነርሱም ራሳቸው ከጥፋት ውሃ በኋላ ወንዶች ልጆችን ወለዱ።


ያሬድ በአጠቃላይ 962 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።


ማቱሳላ በአጠቃላይ 969 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።


ኖኅ ዕድሜው 500 ዓመት ሲሆን ሴምን፣ ካምንና ያፌትን ወለደ።


አዳም በአጠቃላይ 930 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።


ኖኅ ከጥፋት ውሃ በኋላ 350 ዓመት ኖረ፤


የዕድሜያችን ዘመን ሰባ ዓመት፣ ቢበዛም ሰማንያ ነው፤ ከዚያ በላይ ከሆነም ድካምና መከራ ብቻ ነው፤ ቶሎ ያልፋልና፤ እኛም ወዲያው እንነጕዳለን።