La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 25:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አብርሃም ኬጡራ የተባለች ሌላ ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አብርሃም ኬጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አብርሃም ቀጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አብ​ር​ሃ​ምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተ​ባ​ለች ሚስት አገባ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባላች ሚስት አገባ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 25:1
5 Referencias Cruzadas  

ይሥሐቅም ርብቃን ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን ይዟት ገባ፤ አገባት፣ ሚስትም ሆነችው፤ እርሱም ወደዳት። ይሥሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና።


እርሷም፦ ዘምራንን፣ ዮቅሳንን፣ ሜዳንን፣ ምድያምን፣ የስቦቅንና ስዌሕን ወለደችለት።


ይሥሐቅ ያዕቆብን አስጠርቶ ከመረቀው በኋላ፣ እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “ምንም ቢሆን ከነዓናዊት ሴት አታግባ።