አብርሃም ኬጡራ የተባለች ሌላ ሚስት አገባ።
አብርሃም ኬጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ።
አብርሃም ቀጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ፤
አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባለች ሚስት አገባ።
አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባላች ሚስት አገባ።
ይሥሐቅም ርብቃን ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን ይዟት ገባ፤ አገባት፣ ሚስትም ሆነችው፤ እርሱም ወደዳት። ይሥሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና።
እርሷም፦ ዘምራንን፣ ዮቅሳንን፣ ሜዳንን፣ ምድያምን፣ የስቦቅንና ስዌሕን ወለደችለት።
ይሥሐቅ ያዕቆብን አስጠርቶ ከመረቀው በኋላ፣ እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “ምንም ቢሆን ከነዓናዊት ሴት አታግባ።