La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 119:167 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ትእዛዞችህን እጠብቃለሁ፤ በሙሉ ልቤም እወዳቸዋለሁ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ነፍሴ ምስክርነትህን ትጠብቃለች፤ እጅግ እወድደዋለሁና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ነፍሴ ምስክርህን ጠበቀች እጅግም ወደደችው።

Ver Capítulo



መዝሙር 119:167
10 Referencias Cruzadas  

ሕግህ ዘለዓለማዊ ሀብቴ ነው፤ የልቤም ደስታ እርሱ ነው።


እግዚአብሔር ሆይ! ትእዛዞችህን እንደምወድ ተመልከት፤ ስለዚህ በዘለዓለማዊ ፍቅርህ በሕይወት አኑረኝ!


በትእዛዞችህ የምደሰተው እነርሱን ስለምወዳቸው ነው።


ሕግህን እጅግ እወዳለሁ፤ ስለ እርሱ ቀኑን ሙሉ አስባለሁ።


አምላኬ ሆይ! ፈቃድህን መፈጸም እወዳለሁ፤ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው” አልኩ።


ውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል።


“ከእነዚያ ቀኖች በኋላ ከእነርሱ ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነው ይላል ጌታ፤ ሕጌን በልባቸው አኖራለሁ፤ በአእምሮአቸውም እጽፈዋለሁ።”