Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:167 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

167 ነፍሴ ምስክርህን ጠበቀች እጅግም ወደደችው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

167 ነፍሴ ምስክርነትህን ትጠብቃለች፤ እጅግ እወድደዋለሁና።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

167 ትእዛዞችህን እጠብቃለሁ፤ በሙሉ ልቤም እወዳቸዋለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:167
10 Referencias Cruzadas  

“ከነዚያ ወራት በኋላ ከእነርሱ ጋር የምገባው ኪዳን ይህ ነው፥ ይላል ጌታ፤ “በልባቸው ሕጌን አኖራለሁ፥ በልቡናቸውም እጽፈዋለሁ፤”


በውስጣዊ ሰውነቴ በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለኛልና፥


በዚያን ጊዜ እንዲህ አልሁ፦ “እነሆ፥ መጣሁ፥ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፥


ትእዛዝህን እንደ ወደድሁ ተመልከት፥ አቤቱ፥ በምሕረትህ ሕያው አድርገኝ።


የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


አቤቱ፥ ሕግህን እንደምን እጅግ ወደድሁ! ቀኑን ሁሉ እርሱ ትዝታዬ ነው።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios